Tuesday, April 25, 2017

ኃያሉ ሠው

     


(ክቡርነታቸው)

-- ከዱሮ ጀምሮ Arrogant ናቸው - እንደ ወይራ፡፡

-- አንዳንድ እሳቤዎቻቸው አለቅጥ የተጋነኑ፣ ሆነ ብሎ ነገር ቆልማሚ እና የአሁንን (የዘመኑን) ነባራዊ እውነታ ባላየ የዘለሉ ናቸው፡፡
 
-- አሁን ላይ ያሉ መልካም መሻሻሎችን በጥቂትም  እውቅና አይሰጡም፡፡

-- አንዳንድ አቋማቸው አይመስጠኝም፣ አልስማማበትም፡፡

(ግን፣ ግን፣ ግን)

-- ክቡርነታቸው ሶስቱንም መንግስታት ወጥረውና ተጋፍጠው ሲቃወሙ ኖረዋል፡፡

-- በሰማንያ ምናምን አመት ዕድሜው ደፍሮ እውቀቱን እና እሳቤውን ሳያሰልስ የሚጽፍ ምሁር ኖሮን አያውቅም፣ የለንምም!

-- የነጮች ሎሌ፣ ወይንም የጽንፈኛው ዳያስፖራ አፈ ቀላጤ ሆነው አያውቁም፤ አሽቄ አይደሉም!!

-- የ65/66ቱን ረሃብ ቀድመው ለዓለም መንግስታት ያሳወቁትና ያጋለጡት እርሳቸው ናቸው፡፡ ጆናታን ድምቢልቢ በሳቸው ሪፖርት መሠረት ነው መጥቶ ዝነኛውን የሆረር ዶክመንተሪ የሠራው፡፡

-- ከጠረፍ ጠረፍ ዞረው መሬት ለክተው የዚህን አገር ካርታ (Atlas) ያዘጋጁ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ናቸው፡፡

-- “ጦርነት እና ነውጠኛ አብዮት ለዚህች አገር  መፍትሄ አይሆንም፣ ሆኖም አያውቅም” የሚለው ቀጥተኛ አቋማቸው ከጥንት እስካሁን አልተቀየረም፡፡ አንድ ሰው 60 አመት ሙሉ በአቋሙ ወጥ ሲሆን ማየት በራሱ ትልቅ ክላስ ነው፡፡
(መጽሃፎቻቸውንና ጽሁፎቻቸውን በሙሉ አንብበውና ፍረድ!)

-- ያልተዝረከረከ የአመንክዮ (Reasoning) አሰዳደር፣ እንዲሁም ጥልቅ ሃሳብን  በቀላል አማርኛ መግለጥ ለሳቸው የተሠጠ ትልቅ የስነጽሁፍ ክህሎት ነው፡፡ (“. . . ወይ እኔ ቂል ነኝ፣ ወይ እሱ ቂል ነው” የሚል አገላለጽ አይመስጥም?)

From Eurocentrism to Ethiocentrism

 Maimire Mennasemay (PhD)

[ Dr. Messay Kebede's thoughtful commentary on Gebrehiwot's major work, Mengistna ye Hizb Astadadar, published on this forum, draws our attention to the deleterious role that "Eurocentrism" has played in modern Ethiopia. This essay links to Messay's concern and considers what kind of perspective could restore to Ethiopians the self-confidence and creativity that have so often marked their history. ]

“በነውጠኛ አብዮት ሳይሆን፣ በማህበራዊ ለውጥ እንታመናለን!”