Showing posts with label ሸገር. Show all posts
Showing posts with label ሸገር. Show all posts

Saturday, April 22, 2017

ሸነግ ይጸዳል!

(Eyob Mihreteab Yohannes)

-

የፍየል ወጠጤ ልቡ ያበጠበት
እንዋጋ ብሎ ለነብር ላከበት
የማትረባ ፍየል ዘጠኝ ትወልዳለች
እነሱም ያልቃሉ እሷም ትሞታለች
. . . ብዬ የሸነግ አመራር አባሌን ማንጓጠጤ የቅርብ ጊዜ ክስተት መሆኑ አይዘነጋም፡፡

“በነውጠኛ አብዮት ሳይሆን፣ በማህበራዊ ለውጥ እንታመናለን!”