Showing posts with label Addis Ababa. Show all posts
Showing posts with label Addis Ababa. Show all posts

Saturday, April 22, 2017

ትዝታ - ወ - ልጅነት

(ማሂ)

* * * * *

ኣንድ ሰፈር ነው የተወለድነው.....ቤተሰቦቻችን ጎረቤታሞች እኛ ደሞ ኣብሮኣደጎች ..... እሱዋን ለመብለጥ የማላደርገው ነገር የለም.... እቀድማታለው ከትምህርት ስንለቀቅ ቀድሜያት እቤቴ ሄጄ እራሴን የሚያክል ቂጣ ይዤ መምጫዋ መንገድ ላይ እጠብቃትና እንቁልልጭ እያልኩ ኣናዳታለው፡፡

ሸነግ ይጸዳል!

(Eyob Mihreteab Yohannes)

-

የፍየል ወጠጤ ልቡ ያበጠበት
እንዋጋ ብሎ ለነብር ላከበት
የማትረባ ፍየል ዘጠኝ ትወልዳለች
እነሱም ያልቃሉ እሷም ትሞታለች
. . . ብዬ የሸነግ አመራር አባሌን ማንጓጠጤ የቅርብ ጊዜ ክስተት መሆኑ አይዘነጋም፡፡

“በነውጠኛ አብዮት ሳይሆን፣ በማህበራዊ ለውጥ እንታመናለን!”