Showing posts with label Sheneg. Show all posts
Showing posts with label Sheneg. Show all posts

Saturday, April 22, 2017

ትዝታ - ወ - ልጅነት

(ማሂ)

* * * * *

ኣንድ ሰፈር ነው የተወለድነው.....ቤተሰቦቻችን ጎረቤታሞች እኛ ደሞ ኣብሮኣደጎች ..... እሱዋን ለመብለጥ የማላደርገው ነገር የለም.... እቀድማታለው ከትምህርት ስንለቀቅ ቀድሜያት እቤቴ ሄጄ እራሴን የሚያክል ቂጣ ይዤ መምጫዋ መንገድ ላይ እጠብቃትና እንቁልልጭ እያልኩ ኣናዳታለው፡፡

ትዝታ ዘ ደርግ

ትዝታ ዘ ደርግ - ወ - የኢትዮጵያ - ኅዝባዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ (ኢኅድሪ) - ወ የተከበሩ ጓድ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ወልዴ፡፡
-
ደርግ ኢሰፓ ጨቋኙን ፊውዳሊዝምን ገርስሷል፡፡ መሬት ላራሹን ወጥኖ አስፈጽሟል፡፡ የመሰረተ ትምህርትን አስፋፍቷል፡፡ ለሴቶች እና ለብሄር ብሄረሰቦች ጥያቄ እውቅና ሰጥቷል፡፡ ለአገር አንድነት እስከመጨረሻው ተዋግቷል፡፡
-
(ይሄ ታሪክ የማይክደው ጥሬ ሃቅ ነው)
-
-
-
የደርግ ደካማ ጎን፣ ያደረሰው ጥፋት ላይ ብቻ አተኩር አርባ አመት ማለቃቀስ በጎ ጎኑን ሊሸፍነው አይችልም!

ሸነግ ይጸዳል!

(Eyob Mihreteab Yohannes)

-

የፍየል ወጠጤ ልቡ ያበጠበት
እንዋጋ ብሎ ለነብር ላከበት
የማትረባ ፍየል ዘጠኝ ትወልዳለች
እነሱም ያልቃሉ እሷም ትሞታለች
. . . ብዬ የሸነግ አመራር አባሌን ማንጓጠጤ የቅርብ ጊዜ ክስተት መሆኑ አይዘነጋም፡፡

“በነውጠኛ አብዮት ሳይሆን፣ በማህበራዊ ለውጥ እንታመናለን!”